ጋምቢ ህክምና እና ቢዝነስ ኮሌጅ ለ2013 ዓ.ም የት/ት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ምዝገባ የጀመረ መሆኑን እያሳወቅን ምዝገባ የሚከናወንባቸዉ የት/ት መስኮች እንደሚከተለዉ ተቀምጠዋል፡፡ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚሰጡ ፕሮግራሞች በጤናው ዘርፍ በመደበኛ ፕሮግራም የሚሰጡ በህክምና ዶክትሬት (Medicine) በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ በሚድዋይፈሪ በነርስነትና በህክምና ላቦራቶሪ ሳይንስ እንዲሁም በቢዝነስ የትምህርት መስክ ደግሞ በማኔጅመንት በአካውንቲንግና ፋይናንስ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የመግቢያ መስፈርቱን
Read MoreNotice This is to let you be informed that the registration date for new students in the academic year of 2020/21 will be announced in the near future after hearing the direction from the Ministry of Science and Higher education. The registration form is available at New Students Application Form Stay Safe!
Read MoreThere are no upcoming events.